Get Mystery Box with random crypto!

የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ANRS JUSTICE BUREAU

टेलीग्राम चैनल का लोगो amharaattorney — የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ANRS JUSTICE BUREAU
टेलीग्राम चैनल का लोगो amharaattorney — የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ANRS JUSTICE BUREAU
चैनल का पता: @amharaattorney
श्रेणियाँ: राजनीति
भाषा: हिंदी
ग्राहकों: 2.34K

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


नवीनतम संदेश

2023-05-13 05:53:16 በከባድ የዉንብድና ወንጀል የተከሰሱት ግለሰቦች ተቀጡ፡፡
ተከሳሽ ኮ/ል በልእስቲ ብርሃኑ ደረሰህ እና ኮ/ል ዉባረግ ላቀ ጎሹ የአማራ ልዩ ኃይል ሚኒሊክ ክፍለ ጦር አባላት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 32/1/ሀ/ እና 671(1)(ለ) በመተላለፍ የማይገባቸዉን ብልፅግና ለራሳቸዉ ወይም ለሌላ አካል ለማስገኘት በማሰብ ታህሳስ 19/ 2015 ዓ/ም በግምት ከቀኑ 9፡00 ስዓት በሚሆንበት ጊዜ በሰሜን ጎንደር ዞን ጠለምት ወረዳ ፍየል ዉሃ ንዑስ ወረዳ አዘነባ መዉጫ አሸዋዉ ከተባለዉ ቦታ ተከሳሾች በታጠቁት የመንግስት መሳሪያ በማስፈራራት የግል ተበዳይ አቶ ጥጋቡ ብርሃኔ የያዘዉን 100,000/ አንድ መቶ ሽህ/ ብር እና አቶ ክብረት ብርሃኔ ከአንገቱ ተጠቅሞ የነበረዉን 37 ግራም የብር ሃብል በጥሶ በመዉሰድ በፈፀሙት ከባድ የዉንብድና ወንጀል ተከሰዋል፡፡
ስለሆነም የጠለምት ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት የመደበኛ ወንጀል ምርመራ ክፍል አጣርቶ የላከውን መዝገብ የሰሜን ጎንደር ዞን ፍትህ መምሪያ የመደበኛ ወንጀል ጉዳዮች የስራ ሂደት ክስ መስርቶበት የሰሜን ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲያከራከር ከቆየ በኋላ ተከሳሾች ተከላከሉ ተብለዉ ክሱን ማስተባበል ባለመቻላቸዉ ፍርድ ቤቱ ሚያዚያ 2/2015 ዓ/ም በዋለዉ ችሎት ተከሳሾችን ያስተምራል፤ሌሎችንም ያስጠነቅቃል ያለዉን ለእያንዳንዳቸዉ በ16 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት ቅጣት ወስኖባቸዋል፡፡
396 viewsAlemshet Miheretie, 02:53
ओपन / कमेंट
2023-05-11 13:05:59
የዲጂታል መታወቂያ ምንነት እና የዲጂታል መታወቂያ አዋጅ ቁጥር 1284/2015 ዋና ዋና ገጽታዎች
ዘመናዊ የመታወቂያ ስርዓት በአንድ ሀገር ውስጥ ተግባራዊ ሲደረግ መሰረታዊ የሚባሉ ጠቀሜታዎች ያሉት ሲሆን፣ ከነዚህ ጠቀሜታዎች መካከልም ሃገራዊ ልማትን በአግባቡ ለማቀድ፣ ምጣኔ ሃብታዊ ሽግግር ለመፍጠር፣ መልካም አስተዳደርን ለማስፈን፣ የሀብት ብክነትን ለመቀነስ፣ ወንጀልን ለመከላከል፣ ፖሊሲዎች ሲቀረጹ እና የልማት ሥራዎች ሲከናወኑ ድግግሞሽን ለመቅረፍ እና አካታችነትን ለማጎልበት የሚረዳ መሆኑ የተረጋገጠ ነው፡፡
517 viewsAlemshet Miheretie, 10:05
ओपन / कमेंट
2023-05-11 13:05:59
የመሸሸግ ወንጀል
በንብረት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን አስምልክቶ በወንጀል ህጉ ከተደነገጉ በንብረት ላይ ከሚፈፀሙ ወንጀሎች መካከል የመሸሸግ ወንጀል አንዱ ነው፡፡ በዚህ አጭር ፅሁፍ የመሸሸግ ወንጀልን ምንነት እና የሚያስከትለውን ተጠያቂነት እንመለከታለን፡፡
357 viewsAlemshet Miheretie, 10:05
ओपन / कमेंट
2023-05-11 13:05:46
የመሸሸግ ወንጀል
በንብረት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን አስምልክቶ በወንጀል ህጉ ከተደነገጉ በንብረት ላይ ከሚፈፀሙ ወንጀሎች መካከል የመሸሸግ ወንጀል አንዱ ነው፡፡ በዚህ አጭር ፅሁፍ የመሸሸግ ወንጀልን ምንነት እና የሚያስከትለውን ተጠያቂነት እንመለከታለን፡፡
115 viewsAlemshet Miheretie, 10:05
ओपन / कमेंट
2023-05-11 13:05:32
የሕብረት ሥራ ማኅበራት በኢትዮጵያ
መግቢያ
አብዛኛው የሀገራችን ህዝብ ኑሮውን መሰረት ያደረገው በግብርና ነው፡፡ ይህ የኑሮ ዘዴ አጋዥ የሆነ አሰራር እና ስርአት እንዲኖረው ማድረግ ያስፈልገዋል፡፡ ህዝቡ የራሱን የልማት ተግባር ለማከናወን ግንባር ቀደም ተዋናይ የሚሆንበት አደረጃጀት መኖር ያስፈልገዋል፡፡ የሕብረት ሥራ ማኅበራት በዚህ በኩል ዋና አማራጭ በመሆን የህብረተሰቡን ተሳትፎ የሚያጎለብቱ መድረኮች ናቸው፡፡ በኢትዮጵያ የሕብረት ሥራ ማኅበራትን በዘመናዊ መልኩ ማደራጀት ከተጀመረ 57 ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡ በመሆኑም የሕብረት ስራ ማኅበራት በአገራችን ፈጣን፣ ቀጣይና ፍትሐዊ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ልማትና ዕድገት ከማረጋገጥና የአባላትን ብሎም የህዝብን ተጠቃሚነት ከማሳደግ አንፃር ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ያከናውናሉ፡፡ በዚህም በከተማ እና በገጠር ለሚኖረው የህብረተሰብ ክፍል በርካታ ጠቀሜታዎች ይሰጣሉ።
375 viewsAlemshet Miheretie, 10:05
ओपन / कमेंट
2023-05-11 13:05:18
የሽግግር ፍትህ ጠቅላላ ጽንሰ ሃሳብ
መግቢያ፡
በሀገረ መንግስት ግንባታ እና ለውጥ ዉስጥ በርካታ ኩነቶች ይከሰታሉ፡፡ የሰላም ጊዜ፤ የጦርነት ጊዜ፤ የድህነትና የብልጽግና ዘመን፤ ሁሉን ዓቀፍ እድገት፤ ሁሉን አቀፍ ውድቀት፤ የህግ የበላይነት የሰፈነበት በአንጻሩ የሰዎች የበላይነት የነገሰበት፤ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት፤ ሰላምና መረጋጋት፤ በዜጎች መካከል መፈቃቀር እንዲሁም አለመግባበቶች ሊከሰቱ የሚችሉ የገሃዱ ዓለም እውነታዎች ናቸው፡፡
በዚህ ሁሉ ሂደት ውስጥ የትኛውም የሀገር መንግስት ተቀዳሚ ተግባሩ የመንግስትን እና የዜጎችን ሠላምና ደህንነት ማረጋገጥ፤ እውነተኛ ፍትህን ማስፈን ነው፡፡ በሰላምና ጸጥታ የማስከበር ሂደት ውስጥ አንድ በኩል አጥፊዎች ተገቢውን ቅጣት ሲያገኙ በአንጻሩ ሰላማዊ የሆኑ ዜጎች የጥፋት ሰላባ ሆነው ፍትህ ሲጠይቁ ይስተዋላል፡፡
በሰላም ይሁን በጦርነት ጊዜ አላግባብ ሰብዓዊ መብታቸውን የተገፈፉ፤ ፍትሕ ያጡ፤ የአካል እና የሞራል ውድቀት የደረሳባቸው ዜጎች የሽግግር ፍትህ ያስፈልጋቸዋል፡፡ ይህን ችግር ለመፍታታ በርካታ ሀገራት የሽግግር ፍትህ ፖሊሲን በመቅረጽ ተግበራዊ በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ኢትዮጵያ ሀገራችን የሽግግር ፍትህ ሥርዓትን ለመዘረጋት እና ተግባረዊ ለማድረገ ያለሰለሰ ጥረት በማድረግ ላይ ትገኛለች፡፡
ስለሆነም በዚህ ጽሁፍ ስጠቅላላ የሽግግር ፍትህ ጽንሰ ሃሳብ ግንዛቤ ለማስጨበጥ እንሞክራለን፡፡
348 viewsAlemshet Miheretie, 10:05
ओपन / कमेंट
2023-05-11 13:05:04
በግንባታ ወቅት መደረግ ስላለባቸው ጥንቃቄዎች
በአሁኑ ወቅት የግንባታው ዘርፍ ለቡዙ ዜጎች የስራ እድልን በመፍጠር ለአገሪቱ አጠቃላይ የኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል፡፡
347 viewsAlemshet Miheretie, 10:05
ओपन / कमेंट
2023-05-11 13:04:49
የሕይወት መድን ውል በኢትዮጵያ
በዚህ ዘመናዊ ዓለም መድን ወይም የመድን አሰራር ትልቅ ቦታ ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡ ለዚህ ደግሞ ዋናው ምክንያት የሚሆነው መድን ሊደርስ የሚችለውን አደጋ በመጋራትና ወደ ራሱ በማስተላለፍ በአደጋ የሚደርስ ጉዳት ስጋትን ስለሚቀንስ ነው፡፡
355 viewsAlemshet Miheretie, 10:04
ओपन / कमेंट
2023-05-11 13:04:35 ስለዚህ አንድ ሰው ከዋና መኖሪያ ከጠፋ ማንም ሰው የመጥፋት ውሳኔ እንዲሰጥ ለማመልከት ይችላል፡፡ የመጥፋት ውሳኔን ለመስጠት ዳኞች ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው ከህጉ የምንረዳው ነው፡፡ ለዚህም የሰውየውን መጥፋት ለመረዳት ዳኞች ከዓቃቤ ህግ ጋር በመተባበር በማናቸውም ቦታ ይልቁንም የጠፋው ሰው የመጨረሻ ይኖርበት ከነበረው ቦታ እና በመጨረሻ መኖሩ የታየበት ቦታ ጠፋ የሚባለው ሰው ስለመኖሩ ምርመራ እንዲደረግ በማዘዝ እንደሆነ የፍትሐብሄር ህግ አንቀፅ 156 ስር ተደንግጓ እናገኘዋለን፡፡ ይኸውም ዓቃቤ ህግ ስለመጥፋቱ የቀረበውን ማመልከቻ እና ማስረጃዎች ፍርድ ቤቱ ወደ ትክክለኛ ውሳኔ ለመድረስ የሚያስችለውን ማስረጃ ዓቃቤ ህጉን ተቃርኖ የበለጠ እንዲረጋገጥ በማድረግ ነው፡፡ ስለዚህ ዳኞች የጠፋው ሰው አጠፋፍ ‹መሞት የሚመስል› መሆኑን የማረጋገጥ ግዴታ ይጣልባቸዋል፡፡ መጥፋቱን ከተረዱት በፍትሐብሔር ህግ አንቀፅ 157 መሰረት የመጥፋት ውሳኔ የመጨረሻ ወሬዎቹን የተሰማበትን ቀን በመጥቀስ ውሳኔ ይሰጣሉ፡፡ በሌላ በኩል ዳኞቹ ያገኙት ማስረጃ ወደሞት የሚያመዝን መስሎ ከታያቸው ‹የሞት ማስታወቂያ› ፍርድ ይሠጣሉ ሲል የፍትሐብሔር ህግ አንቀፅ 157(1) ደንግጓል፡፡ ዳኞች እንደነገሩ ሁኔታ የመጥፋት ውሳኔውን ወይም የመጥፋት ውሳኔ ማስታወቂያን ለአንድ አመት መቅጠር የሚችሉ ሲሆን ነገር ግን የመጥፋት ውሳኔው ከተጠየቀ ከአንድ አመት በኋላ ወይም ሰውየው ከጠፋ አምስት አመት በኋላ የመጥፋት ውሳኔ መሰጠት አለበት፡፡
446 viewsAlemshet Miheretie, 10:04
ओपन / कमेंट
2023-05-10 04:58:13
646 viewsAlemshet Miheretie, 01:58
ओपन / कमेंट